የስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያ
የምሁራን መማክርት ጉባዔ 2ተኛ አመታዊ ስብሰባ ከሚያዚያ 16-17/2013 ዓ.ም በደብረብርሃን ከተማ በወቅታዊ ጉዳዮችና በምሁራን ሚና ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ስለሆነም በዚህ ስብሰባ ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ የመማክርቱ አባላት እና ሌሎች ምሁራን በዚህ አድራሻ–› https://amharasc.org/conference-registration/ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡፡ማሳሰቢያ፡- ተሳታፊዎች ወጫቸውን በራሳቸው የሚሸፍኑ ይሆናል፡፡