+251111265211 info@amharasc.org

News

በአማራ ላይ እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማውገዝ የተዘጋጀ የፕሬስ ኮንፈረንስ

በሀሰት የጨቋኝ፟ ተጨቋኝ ትርክት የተመሰረተው አማራ እና ኢትዮጵያ ጠል የሆነው ሃይል ስልጣን ላይ ከወጣበት 1983 ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ህዝብ ሥርዓታዊ እና መዋቅራዊ ለሆነ ማንነትን መሰረት ላደረገ ፈርጀ ብዙ ጥቃት ተዳርጎ ቆይቷል። ትህነግ እና ኦነግ ሰናፌ ላይ ባረቀቁት የሽግግር መንግስት ቻርተር ላይ ተመስርቶ በጸደቀው ህገ-መንግስት የተዘረጋው አግላይ መንግስታዊ ስርዓት የተነሳ በአሁኑ ወቅት የአማራ ክልል ተብሎ ከሚታወቀው … Continue reading

November 3, 2020 News

የምሁራን መማክርት ጉባዔው የፌደራልና የክልል መንግስታት በአማራና አገው ሕዝቦች ላይ የሚደርሰውን ተደጋጋሚ ጥቃት ቀድመው ባለመከላከላቸው ኃላፊነት እንደሚወስዱ አስገነዘበ። ሕዝቦች በሚኖሩበት አካባቢ ተገቢውን የፓለቲካ ውክልና እና አደረጃጀት መፍጠር አስፈላጊ ነው ብሏል።

የፌደራል መንግሰትና የተለያዩ ክልል መንግስታት ባለፉት ዓመታት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በሚኖረው የአማራ፣ አገውና ሌሎች ሕዝቦች ላይ እየደረሰ ያለውን ማንነት መሰረት ያደረገ የተቀናጀ ተደጋጋሚ ጥቃት ከመደረሱ በፊት ቀድመው የመከላከል ግዴታቸውን አለመወጣታቸው እጅግ አሳዛኝ እና በማንኛውም ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ነው ሲል መማክርቱ ገለፀ፡፡ ለዚህ አይነቱ ጥቃት መፈጸም ፌዴራል መንግስቱና የሚመለከታቸው የክልል መንግስታት ሀላፊነቱን ሊወስዱ ይገባል ብሏል፡፡ ለዚህ … Continue reading

September 17, 2020 News

The Council strongly condemns the killing of singer Hachalu and orchestrated identity based killings and attack in Oromia

The Scholars Council expresses its deep sorrow and strongly condemns the killing of singer Hachalu and the coldblooded identity based killings and attack in Oromia regional state. In its press release on July 13, 2020, the Council underscored that Anti-Amhara individuals, political parties, and different media outlets campaigned for ethnic cleansing following the killing of … Continue reading

August 20, 2020 News
  • 1
  • 2